መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ አስናቀ ሞገስ ሻምፒዮኖቹን ተቀላቀለ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አስናቀ ሞገስ ሻምፒዮኖቹን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

ከጥቂት ሰአታት በፊት ሶስት ተጨዋቾችን ያስፈረሙት መቐለ 70 እንደርታዎች የግራ መስመር ተመላላሹን አስናቀ ሞገስን ማስፈረማቸው በይፋዊ ገፃቸው አስታውቀዋል ።በያዝነው የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት
መከላከያን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሶ የነበረው አስናቀ ሞገስ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያደረገውን የፎርማት ለውጥ በመንግስት ውድቅ መደርጉን ተከትሎ መከላከያ በፕሪምየር ሊጉ እንደማይሳተፍ ስለተረጋገጠ ከጦሩ ጋር ሊለያይ ችሏል።

የመቐለ 70 አንደርታ የክረምቱ 9ኛ ፈራሚ የሆነው አስናቀ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከባህርዳር ከተማ ጋር ያሳለፈ ሲሆን፣ከዚህ ቀደምም ለኢትዮጵያ ቡና መጫወቱ ሚታወስ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...