መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ አስቻለው ግርማ ሰበታ ከተማን ተቀላቅሏል
ሰበታ ከተማዜናዎች

አስቻለው ግርማ ሰበታ ከተማን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

በርካታ ተጨዋቾችን በማስፈረም ላይ ሚገኘው ሰበታ ከተማ የመስመር አማካኙን አስቻለው ግርማን ከጅማ አባጅፋር አስፈርሟል።

ከመስመር በመነሳት በሚያደርጋቸው ፈጣን እንቅስቃሴዎች ሚታወቀው የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን፣የኢትዮጵያ ቡና፣ሃዋሳ ከተማ፣ጅማ አባጅፋር ተጨዋች አስቻለው ግርማ የውበቱ አባተ የክረምቱ 10ኛ ፈራሚ ሆኖ ሰበታ ከተማን መቀላቀል ችሏል።

ሁነኛ የመስመር ተጨዋቾች ሲጠቀም ሚታየው ውበቱ በቀጣይ ቀናት ሌሎች የመስመር አጥቂዎች ወደ ቡድኑ ሊቀላቅል እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...