መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ አስተያየት| ሀዋሳ ከተማ 2-1ወላይታ ድቻ
ሀዋሳ ከተማወላይታ ድቻየአሰልጣኞች አስተያየትየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አስተያየት| ሀዋሳ ከተማ 2-1ወላይታ ድቻ

አጋራ
አጋራ

 

በ11ኛው ሳምንት የኢትዩጲያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን አስተናግዶ 2-1 ካሸነፈ በኋላ
የሀዋሳ ከተማ አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ለመገናኛ ብዙሀን ደለለኝ ደቻሳ ደግሞ ለሀትሪክ ስፖርት አስተያየታቸውን ሰተዋል።

ለማንኛውም እግዚያብሔር ይመስገን ባለቀ ደቂቃ ግብ አግብተን አሸንፈን ወጥተናል አዲሴ ካሳ ሀዋሳ ከተማ

ስለጨዋታው

“በጨዋታው ነጥብ አልጣልንም 90+ ስለሆነ በጣም ከባድ ነበር።በተለይ ከእረፍት በኋላ የኛ አጨዋወት ተቀይሯል ማለት ይቻላል። ምክያቱም ነጥብ ለመያዝ ያደረግነው እንቅስቃሴ ጨና ውስጥ እንደንገባ አድርጎናል። ውጤት የማስጠበቁ ነገር ሁሉም ጋር አንድ እየሆ ነው።ግብ ካገቡብን በኋላ ደግሞ የተሻልን መሆን ችለናል። ግብ ካሰቆጠርን በኋላ እንደመጀመሪያው ብንጫወት የተሻልን ይሆን ነበር እዚህ ደረጃም አንደርስም ነበር። ለማንኛውም እግዚያብሔር ይመስገን ባለቀ ደቂቃ ግብ አግብተን አሸንፈን ወጥተናል”።

በዛሬው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እድለኛ ነው ብዬ አሰባለሁ
ደለለኝ ደቻሳ የወላይታ ድቻ ጊዜያዊ አሰልጣኝ

ስለጨዋታው

“ጨዋታውን እንዳያችሁት ከጨዋታ ጨዋታ መሻሻሎችን እያመጣን ነው።እኛምበዛ ላይ ባሉን ከፍተቶች ላይ እየሰራንነው ያለነው።በዛሬው ጨዋታ በመጀመሪ 25ደቂቃ ባለሜዳዎቹ ጥሩ ነበሩ የነሳን ጨዋታ በማየት በተወሰነ ደረጃ ሜዳውስጥ ባለው እንቅስቃሴ ሜዳውስጥ ልጆችን ቅርፅ በማስያዝ ሜዳውስጥ የተሻለ ተንቀሳቅሰን እረፍት ወተናል።ከረፍት በኋላ እንደተመለከታችሁት ባለው እንቅስቃሴ እኛ ሙሉ ለሙሉ የተሻልን ነን ብዬ ማምነው።ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በሜዳውምከሜዳውም ውጪ ሲጫወት የማጥቃት ስልት ነው እየተከተለ ያለው።በዛሬው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እድለኛ ነው ብዬ ሰባለው”::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...