መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ አስራት መገርሳ ማረፍያ ታውቋል
ስሁል ሽረዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

አስራት መገርሳ ማረፍያ ታውቋል

አጋራ
አጋራ

 

ቁመተ መለሎው አማካዩ አስራት መገርሳ ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል።

ይህ አንጋፋ የቀድሞ የደደቢት፣ዳሽን ቢራ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አማካይ በሁለተኛው ዙር እራሳቸውን ጠንካራ አድርገው በሁለተኛው ዙር ለመቅረብ እየጣሩ ያሉት ስሑላውያኑን በአንድ አመት የኮንትራት ውል ነው መቀላቀል የቻለው። በመጀመሪያው ዙር ጠንካራ ተፎካካሪ የነበሩት ስሑላውያኑ በአዲስ አሰልጣኛቸው ሲሳን አብርሀም እየተመሩ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው ለመዝለቅ በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። ከዚህ ቀደም ዮናታን ከበደ እና ራሂም ኦስማን ማስፈረማቸው ይታወሳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...