መነሻ ገጽ ሰበር ዜና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ እና ወልዋሎ ሊለያዩ ይሆን?
ሰበር ዜናወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ እና ወልዋሎ ሊለያዩ ይሆን?

አጋራ
አጋራ

 

ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲው እና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ሊለያዩ ከጫፍ የደረሱ ይመስላል።

በቅርቁ በፌደሬሽኑ ቅጣት የተጣለባቸው አሰልጣኙ። ከቅጣታቸው በኋላ ቡድናቸው ባደረገው ጨዋታ ስታድዮም ገብተው መመልከት ያልቻሉ ሲሆን። ከክለቡ ጋር አብረው እንዳልሆኑም ጭምር ነው። ሀትሪክ ያገኘችው መረጃ የሚያመላክተው። ከቅዱስ ጊዮርጊስ 4-1 ሽንፈት በኋላ ከደጋፊዎች ከፍተኛ ተቃውሞ  ሲሰነዘሩ እንደነበርም አይዘነጋም። እነዚህ ተዳምረው አሰልጣኙ ለክለቡ ቦርድ በቃል ደረጃ የመልቀቂያ ወረቀት እንደሚያስገቡ የተነገረ ሲሆን ዛሬ በይፋ ለክለቡ መልቀቂያውን ያስገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...