መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ መድህን አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራና ኢትዮጲያ መድን በድጋሚ በስምምነት ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ መድህንዜናዎች

አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራና ኢትዮጲያ መድን በድጋሚ በስምምነት ተለያይተዋል

አጋራ
አጋራ

 

አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራ ከዚህ ቀደም የመልቀቂያ ደብዳቤ ለክለቡ ቢያስገባም የክለቡ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የመልቀቂያ ጥያቄህን እስኪያይ ወደ ስራ ተመለስ ተብያለሁ ያለው አሰልጣኝ ያሬድ/ድሬ/ የክለቡ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ትላንት ምሽት ተሰብስቦ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን የአሠልጣኙን ጥያቄ ተቀብሎ በስምምነት አሰናብቶታል፡፡

አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራ ከዚህ ቀደም አኢትዮጵያ መድን የተስፋ እና ዋናው ቡድን ፣ ወልቂጤ ከተማ ፣ ለገጣፎ ፣ የኢትዮጽያ ከ17አመት በታች እና ዋናው ሴት ብሄራዊ ቡድን ማሰልጠን ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...