By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ሾለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ የመጀመሪያው አሰልጣኝ? ወይስ?ኮሮናን ለማጥፋት 30 ሺብር ለግሷል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ሾለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ሾለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
Š 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ የመጀመሪያው አሰልጣኝ? ወይስ?ኮሮናን ለማጥፋት 30 ሺብር ለግሷል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
Share
SHARE

🔑 አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ
የመጀመሪያው አሰልጣኝ? ወይስ?ኮሮናን ለማጥፋት 30 ሺብር ለግሷል

🔑 የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን
500ሺ ብር ለግሷል

🔑ፊዚዮቴራፒስቱ ይስሃቅ ሽፈራውም
400 አቅመ ደካሞችን እያገዘ ነው…


የወልዋሎው አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እያደረገ ላለው የኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውል 30ሺ ብር አበርክቷል፡፡

- ማሰታውቂያ -

የስፖርት ቤተሠቡ ቫይረሱን የመከላከል ስራውን በሚችለው መጠን እያገዘ ሲሆን በቅርቡ የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ500 ሺብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፌዴሬሽኑ ከህብረተሰቡ የሚገኘውን በተለይ በሲቲ ካፑ ገቢ የሚያገኘው ገንዘብ ሲጠቀምበት መቆየቱን አውስቶ አሁን ደግሞ ይህን ቫይረስ ለመከላከል ከህዝቡ የሚያገኘውን መልሶ ለህዝቡ ለመስጠት በመቻሉና የችግር ጊዜ አጋርነቱን በማረጋገጡ መደሰቱን ገልጿል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበርም ከሰሞኑ ወደ 500ሺብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉ ታውቋል፡፡

ፊዚዮቴራፒስቱ ይስሃቅ ሽፈራውም ለ400 አቅመ ደካሞች የማክስ ሳሙናና ጓንት ድጋፍ እያደረገ ይገኛል፡፡ /የሌሎች ርዳታ መስጠት ካልተደበቀ በስተቀር / ከአሠልጣኞች መሃል አሰልጣኝ ዘማርያም የመጀመርያ የሚያደርገውን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ሌሎች አሰልጣኞችም የሙያ ጓደኛቸውን አርአያነት ይከተላሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የየክለቦች ተጨዋቾችም የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ በማድረግ የችግር ወቅት ደራሽነታቸውን ያረጋግጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡”የአለም ችግር የሆነው ኮሮና ከሃገሬ ብሎም ከመላው አለም ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ላይ የበኩሌን በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብሏል.. አሰልጣኝ ዘማርያም….የኢትዮጲያ ዳኞችና ታዛቢዎች ማህበርም የ50ሺ ብር ድጋፋቸውን ለጤና ሚኒስቴር አስረክበዋል፡፡

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የገንዘብ ድጋፍ አደርገ
Next Article “የጣና ሞገድ ደጋፊዎች የራሳቸው ቀለም ያላቸዉ ምርጥ ደጋፊዎች ናቸው ፤ {Yellow Wall} የሚል መጠሪያ ካላቸው የዶርቱሞንድ ደጋፊዎች ጋር ይመሳሰሉብኛል” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ (ባህር ዳር ከነማ) ክፍል-2

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቅድመ ዳሰሳየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግቅዱስ ጊዮርጊስፋሲል ከተማመቐለ ከተማወልዲያ

ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከተማ ከ ቅ/ጊዮርጊስ

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 8 years ago
ሪፖርት| ፋሲል ከተማ የሁለተኛ ዙር ጨዋታውን በድል ጀምሯል።
ፈቱዲን ጀማል ከደቂቃዎች በፊት ለሲዳማ ቡና ፈረመ
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ሀድያ ሆሳዕና ከ ወልቂጤ ከተማ
“አሸንፈን እንደምናልፍ በጣም እርግጠኞች ነን” ሎዛ አበራ “ተጋጣሚያችን ከኛ የተሻለ ምንም ነገር የለውም” አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

Š Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?