መነሻ ገጽ ዜናዎች አሰልጣኝ መሰረት ማኔ ሽልማት ተበረከተላት
ዜናዎች

አሰልጣኝ መሰረት ማኔ ሽልማት ተበረከተላት

አጋራ
አጋራ

 

መሰረት ማኔ በፈረንሳይ ሽልማት ተበርክቶላታል

ድሬዳዋን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ በፕሪምየር ሊግ ማሰልጠን የቻለችው ብቸኛዋ ሴት አሰልጣኝ ዛሬ በፈረንሳየይዋ ከተማ ሊዮን ሽልማት ተበርክቶላታል። በታላቁ ተቋም horn of africa አማካኝት ታላላቅ ሰወች በተገኙበት የተዘጋጀው ይህ ሽልማት ለአካዳሚውም ድጋፍ አድርገዋል። አሰልጣኟ ከዚህ ጎን ለጎን እንደነ ሎዛ አበራ ያሉ ኢትዮጵያውን ፕሮፌሽናል ተጫዋቾች በፈረንሳዩ ክለብ ሊዮን እድል እንዲያገኙ ጥቆማ ሰጥታለች።

ጥቆማዋም ተቀባይነት አግንቶ እንደሚያመቻቹላት እና ያሰበችው ወደ ተግባር እንደሚያመጡት ቃል ገብተውላታል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...