መነሻ ገጽ የዝውውር ዜናዎች ​አሜ መሀመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፊርማውን አኖረ
የዝውውር ዜናዎች

​አሜ መሀመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፊርማውን አኖረ

አጋራ
አጋራ


​በኢትዮጵያ የዝውውር መስኮት በከፍተኛ ደረጃ ጥራት ያላቸውን ልጆች በማስፈረም ላይ እሚገኙት ፈረሰኞቹ በዛሬው እለት የጅማ አባ ቡናው የፊት መስመር ተጫዋች አሜ መሃመድ  ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፈርሟል።

ፈረሰኞቹ በቀጣዩ አመት በአፍሪካ መድረክ ላለባቸው ፉክክር የተጨዋቾች መፈረም  የፊት መስመራቸውን ያጠናክራል ተብሎ የታመነበት ሲሆን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለሁለት አመት ለመቆየት መስማማቱን ክለቡ በይፋዊ ገፁ አስታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መሳይ አያኖ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡና የግብ ዘብ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው...

አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...