መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ አማኑኤል ገብረሚካኤል ወደ ኢኤንፒፒአይ አይጓዝም
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

አማኑኤል ገብረሚካኤል ወደ ኢኤንፒፒአይ አይጓዝም

አጋራ
አጋራ

 

የመቐለ 70 እንደርታው አጥቂ አማኑኤል ገብረሚካኤል ከውጭ ሃገር ክለቦች በተለይ ደግሞ ከግብጹ ክለብ ኢኤንፒፒአይ አማላይ ጥሪ ቢቀርብለትም ተጫዋቹ ግን ሳይቀበለው ቀርቷል።

ለብሔራዊ ግዴታ ሌሴቶ የነበረው አጥቂው ከሌሴቶ ከተመለሰ በኋላ ዝውውሩን ያደርጋል ተብሎ ቢጠበቅም ዝውውሩን በግል ጉዳይ ሳይቀበለው መቅረቱን እና ድርድሩ መቋረጡን የተጫዋች ወኪል ተሾመ ፋንታሁን አስታውቋል።

የግብጽ ሊግ የተጫዋቾች ዝውውር ሰኞ ጠዋት የሚጠናቀቅ ሲሆን ለዝውውሩ የሚረዱ የወረቀት ሥራዎች ከሰኞ በፊት መጠናቀቅ ነበረባችው፤ ይህም ሳይሆን በመቅረቱ አማኑኤል በዚህ የዝውውር ወቅት ወደ ኤንፒፒአይ አይሄድም ሲል ጉዳዩን የያዘው የተጫዋች ወኪል ገልጿል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...