መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጠባቂው የፕርሚየር ሊጉ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደርጎበታል
ቅዱስ ጊዮርጊስአዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ተጠባቂው የፕርሚየር ሊጉ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደርጎበታል

አጋራ
አጋራ

 

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መሰረት በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በአዳማ ከተማ መካከል የካቲት 14 ቀን 2012ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ሊካሄድ የነበረው ጨዋታ ተጠባቂው መርሀ ግብር ነበር ::

 

ሆኖም ግን በተመሳሳይ ቀን እና ሰዓት በመሰቀል አደባባይ ታላቅ የኮንሰርት ዝግጅት ስለሚከናወን እና ሁለቱን አብይት ክንዋኔዎች መምራት የማይቻል በመሆኑ ጨዋታው ሊራዘም መቻሉ ታውቋል ::

ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር የከንቲባ ፅ/ቤት እንደተገለፀው በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በአዳማ ከተማ መካከል የሚደረገው ጨዋታ ሰኞ የካቲት 16 ቀን 2012ዓ.ም በ10፡00 የሚከናወን ይሆናል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...