መነሻ ገጽ አፍሪካ ተጠባቂው የግብፅ ደርቢ በፎርፌ ተጠናቀቀ
አፍሪካዜናዎች

ተጠባቂው የግብፅ ደርቢ በፎርፌ ተጠናቀቀ

አጋራ
አጋራ

ተጠባቂው የግብፅ ደርቢ በፎርፌ ተጠናቀቀ

የግብፅ ተጠባቂው ጨዋታ አልሀሊ የፎርፌ አሸናፊዎች ሆነዋል።

በግብፅ ሊግ እና በአፍሪካ ከሚጠበቁ ታላላቅ ፍልሚያዎች የሆነው የዛማሌክ እን የአል አህሊ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በፈርኦኖቹ ሀገር ዋና ከተማ ካይሮ ላይ የተካሄደ ሲሆን በጨዋታ ዛማሌኮች 30 ደቂቃ አርፍደው በመገኘታቸው የቀኑ አርቢትር ለ አል ቸህሊ 3 ነጥብ እና 3 የንፁህ ጎል በመስጠት የፍፃሜውን ፊሽካ ነፍተዋል።

ከቀናት በፊት የዛማሌኩ ፕሬዝደንት ሞርታዳ መንሱር በቡዳናቸው ተጫዋቾች ላይ የግብፅ እግርኳስ ማህበር በጣለው ቅጣት ምክንያት ከ ሊጉ እራሳቸውን እንደሚያገሉ አስታውቀው ነበር።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...