መነሻ ገጽ ዜናዎች ብሩክ ገብረአብ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቷል
ዜናዎች

ብሩክ ገብረአብ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቷል

አጋራ
አጋራ

 

ከሳምንት በፊት ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲን የተቀላቀለው ብሩክ ገብረአብ የልቀቁኝ ደብዳቤ አስገብቷል።

 

የቀድሞ የስሑል ሽሬ የመሰር አጥቂው ከጅማ አባጅፋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ በዚህኛው የዝውውር መስኮት ወደ ወልዋሎ አዲግራት ዩነሰቨርሲቲ ቢያመራም ከሳንታት ቆይታ በኋላ ለክለቡ የልቀቁኝ ደብዳቤ አስገብቷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...