ከሳምንት በፊት ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲን የተቀላቀለው ብሩክ ገብረአብ የልቀቁኝ ደብዳቤ አስገብቷል።
የቀድሞ የስሑል ሽሬ የመሰር አጥቂው ከጅማ አባጅፋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ በዚህኛው የዝውውር መስኮት ወደ ወልዋሎ አዲግራት ዩነሰቨርሲቲ ቢያመራም ከሳንታት ቆይታ በኋላ ለክለቡ የልቀቁኝ ደብዳቤ አስገብቷል።
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ