መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህር ዳር ከነማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አራዘመ !
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህር ዳር ከነማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አራዘመ !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመሩ በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ መሆናቸውን እያሳዩ የቆዩት የጣናው ሞገዶች የሁለት ተጨዋቾቻቸውን ውል ማራዘማቸው ተገልጿል ።

በዘንድሮው የውድድር ዓመት በመሀል ሜዳው በክለቡ ጥሩ የሚባል እንቅስቃሴን ሲያሳይ የቆየው ፍቅረ ሚካኤል ዓለሙ እና የዜናው ፈረደን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት ማራዘማቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

ባህርዳር ከነማ የአሰልጣኛቸውን ፋሲል ተካልኝ ውል ማራዘማቸው ሲታወስ ሊጉ እሰከ ተቋረጠበት እለት ሊጉን 27 ነጥብ ይዘው በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው ይገኙ ነበር ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...