መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህር ዳር ከተማ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል !
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህር ዳር ከተማ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል !

አጋራ
አጋራ

የጣናው ሞገዶቹ በዝውውሩ የበርካታ ተጫዋቾቻቸውን ውል ሲያራዝሙ በዛሬው ዕለት የሶስት ተጫዋቾቻቸውን ውል ማራዘማቸው ተሰምቷል ።

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ባጋጠመው ጉዳት ጨዋታዎች ቢያልፉትም ከመስመር እየተነሳ ጥሩ እንቅስቃሴን ሲያደርግ የቆየው ሳለአምላክ ተገኝ በጣና ሞገዶቹ ቤት ለተጨማሪ ዓመት ለመቆየት ተስማምቷል ።

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከተለያየ በኋላ ባህርዳር ከተማን በመቀላቀል በመሐል ሜዳ ክፍሉ ላይ ብቃቱን ያሳየው ሳምሶን ጥላሁን እንዲሁም ሳሙኤል ወዴሳ በዛሬው ዕለት ውሉን ያራዘሙ ሌሎች ተጫዋች ነው ።

የጣና ሞገዶቹ እስከ አሁን ባለው የዝውውር ሂደት የስምንት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ችለዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...