መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህር ዳር ከተማ የአጥቂውን ውል አድሷል !!
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህር ዳር ከተማ የአጥቂውን ውል አድሷል !!

አጋራ
አጋራ

 

የዝውውር መስኮቱ ዘግይተው ቢቀላቀሉም ንቁ ተሳትፎን በማድረግ ላይ የሚገኙት የጣና ሞጎዶቹ የአጥቂያቸውን ውል ማደሳቸው ተሰምቷል ::

በዝውውር መስኮቱ የአምስት ነባር ተጫዋቾችን ውል ያደሱት የጣና ሞገዶቹ ከደቂቃዎች በፊት የአጥቂያቸውን ወሰኑ ዓሊ ውል ማደሳቸው ተገልጿል።

በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች እስካሁን የፍቅረሚካኤል ዓለሙ ፣ የዜናው ፈረደ ፣ አቤል ውዱ ፣ የደረጄ መንግስቱ እና የኃይለየሱስ ይታየውን ውል ለተጨማሪ 2 ዓመት ለማደስ መስማማታቸው ይታወሳል።

ከደቂቃዎች በፊት የፊት መስመር አጥቂውን ወሰኑ ዓሊን ውል ለቀጣዩ ሁለት ዓመት ማደሳቸው ተሰምቷል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...