መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህር ዳር ከተማ የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም ቀጥለዋል !
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህር ዳር ከተማ የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም ቀጥለዋል !

አጋራ
አጋራ

 

የጣና ሞገዶቹ ከደቂቃዎች በፊት የግብ ጠባቂያቸውን ፅዮን መርዕድ ውል ማራዘማቸው ተገልጿል ።

 

ፅዮን መርዕድ በጣና ሞገዶቹ ቤት ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ውል ሲፈራረም በዝውውር መስኮቱ በባህር ዳር ከተማ ቤት ውሉን ያራዘመ አስራ አንደኛ ተጫዋች ለመሆን ችሏል ።

ፅዮን መርዕድ ከጣና ሞገዶቹ ቤት አስቀድሞ በአርባ ምንጭ መጫወቱ የሚታወስ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...