መነሻ ገጽ ዜናዎች ባህርዳር ከተማ ፋሲል ተካልኝን በዋና እሰልጣኝነት ለመቅጠር ተቃርቧል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ባህርዳር ከተማ ፋሲል ተካልኝን በዋና እሰልጣኝነት ለመቅጠር ተቃርቧል

አጋራ
አጋራ

 

ከጻውሎስ ጌታቸው(ማንጎ) ጋር የተለያዩት የጣና ሞገዶቹ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በተጨዋችነት እና በምክትል እሰልጣኝነት በርካታ ዓመታትን ያሳለፈው ፋሲል ተካልኝን በዋና እሰልጣኝነት ለመሾም ተቃርቧል።

በ2010 በጻውሎስ ጌታቸው(ማንጎ) መሪነት ፕሪምየር ሊጉን የተቀላቀሉት የጣና ሞገዶቹ በያዝነው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴን እሳይተዋል።

በስፔን እና ሃንጋሪን የእግር ኳስ ስልጠናዎችን ተከታትሎ በቅርቡ ወደ እዲስ እበባ የተመለሰው ፋሲል ተካልኝ በቅርብ ቀናት ወደ ባህርዳር በማምራት ለ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዝግጅትና የፊታችን ሐምሌ 26 በሚጀምረው የተጨዋቾች ዝውውር ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...