መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
ባህርዳር ከተማዜናዎች

ባህርዳር ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

 

ምንተስኖት አሎን ለመከላከያ አሳልፎ የሰጠው ባህርዳር ከተማ ፅዮን መርዕድን የግሉ አድርጓል።በከፍተኛ ሊጉ ከአርባምንጭ ጋር ቆይታ ያደረገው ፅዮን መርዕድ የፋሲል ተካልኝ የክረምቱ አምስተኛ ፈራሚ ሆኖ ባህርዳርን ተቀላቅሏል።

ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ልምምድ ጀምሮ የነበረው ፅዮን በተለያዩ ምክንያቶች አለመስማማቱን ተከትሎ ለጣና ሞገዶቹ ሊፈርም ችሏል።

ለኢትዮጵያ ወጣት ብሄራዊ ቡድን መጫወት የቻለው ፅዮን መርዕድ በባህርዳር የቀዋሚ ተሰላፊነት ዕድል ለማግኘት ከሃሪሰን ሄሱ ጋር ሚፎካከር ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...