መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማ የፍቃዱ ወርቁን ውል አራዘመ
ባህርዳር ከተማዜናዎች

ባህርዳር ከተማ የፍቃዱ ወርቁን ውል አራዘመ

አጋራ
አጋራ

 

የ12 ነባር ተጨዋቾቹን ወል ያራዘመው ባህርዳር ከተማ የአጥቂውን ፍቃዱ ወርቁን ውል ለቀጣይ ሁለት ዓመታት አራዝሟል።

በ2010 ከድሬዳዋ ከተማ ባህርዳርን የተቀላቀለው ፍቃዱ ወርቁ የጣና ሞገዶቹ ወደ ፕሪምየር ሊግ እንዲያልፋ እንዲሁም በፕሪምየር ሊጉም ጥሩ ተፎካካሪ እንዲሆኑ ከፍተኛ ድርሻን አበርክቷል።

የአየር ኳስ በማስቆጠር ሚታወቀው ፍቃዱ ወርቁ በአዲስ አሰልጣኙ ፋሲል ተካልኝ አንደ አዲስ እየተዋቀረ ሚገኘውን ባህርዳር ከተማን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ሚወክል ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...