መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ ይሆን?
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህርዳር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ ይሆን?

አጋራ
አጋራ

 

ባህርዳር ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ላለው የአስረኛ ሳምት ጨዋታ ወደ አዲስ አበባ የማቅናቱ ጉዳይ አጣብቂኝ ውስጥ ገብቷል።

ባሳለፍነው ሳምንት በደሞዝ ክፍያ ምክንያት ልምምዳቸውን አቁመው የነበሩት የባህርዳር ተጫዋቾች የሶስት ወር ደሞዛችን ካልተከፈለን አንጫወትም ብለው የነበረ ሲሆን የአንድ ወር ደሞዛቸው ተከፍሎ ቀሪው የሁለት ወር ደግሞ ወልዋሎን ገጥመው 3-2 ካሸነፉበት ጨዋታ በኃላ እንደሚከፈላቸው ቃል ቢገባላቸውም እስካሁን ደሞዛቸው እንዳልተከፈላቸው ነው የሰማነው። በዚህም መሰረት ተጫዋቾቹ ጠዋት ላይ ልምምድ ቢሰሩም ደሞዛቸው ካልተከፈላቸው ከዛሬ ጀሞሮ ልምምድ እንደማይሰሩ እና ወደ አዲስ አበባ በማቅናት ቅዱስ ጊዮርጊስን እንደማይገጥሙ ተጫዋቾቹ ለክለቡ አመራሮች አሳውቀዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...