መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማ በግብ ጠባቂው ሀሪስተን ሄሱ ጉዳይ ላይ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህርዳር ከተማ በግብ ጠባቂው ሀሪስተን ሄሱ ጉዳይ ላይ ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አስገብቷል

አጋራ
አጋራ

 

ባህርዳር ከተማ በግብ ጠባቂው ሀሪስተን ሄሱ ፌደሬሽኑ ያለውን ውሳኔ ያሳውቀኝ በማለት ለፌደሬሽኑ የቅሬታ ደብዳቤ አሰገብቷል።

በ 10ኛ ሳምንት ጨዋት ወደ አዲስ አበባ አቅንቶ ቅዱስ ጊዮርጊስን የገጠመው ባህርዳር ከተማ ግብ ጠባቂው ሀሪስተን ሄሱ በቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ቢካተትም አሟምቀው ወደ መልበሻ ክፍል ካመሩ በኋላ ወደ ጨዋታ ለመግባት ዝግድት በሚያደርጉበት ወቅት የእለቱ ዳኛ ቴዎድርስ ምትኩ ጋር በውስጥ የለበሰውን መለያ እንዪያወጣ ቢነግሩትም እሰጣ ገባ ውስጥ በመግባቱ ምክንያት ከጨዋታ ጅማሮ በፊት የቀይ ካርድ ሰላባ መሆን። በምትኩ ግብ ጠባቂው ፅዮን መርዕድ ግቡን እንዲጠብቅ መደረጉ ይታወሳል። ሆኖም ግን አወዳዳሪው አካል የተጫዋቹ ቅጣት ተመለከተ ለፌደሬሽኑ ደብዳቤ ብንልክም መልስ ለክለባችን ባላማሳወቁ ምክንያት ለተጫዋቾች ምርጫ ተቸግሯል ሲል ነው ይህ የቅሬታ ደብዳቤ የላከው። ተጫዋቹ ሶስት ጨዋታዎች ላይ ያልተሳተፈ ሲሆን በነገው እለት ከሰበታ ከተማ ጋር ባለን ጨዋታ ውሳኔው እስካልደረሰን ድረስ መጠቀም አለብን ብሏልተ

ክለቡ የላከው ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል👇👇👇👇👇

 

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...