መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ቢንያም በላይ የስዊድኑን ክለብ ተቀላቀለ
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ቢንያም በላይ የስዊድኑን ክለብ ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በስዊድን ሁለተኛ ዲቪዝዮን ለሲሪያንስካ ተጫውቶ ያሳለፈው ቢንያም በላይ ሌላኛውን የስዊድን ክለብ ኡምአ ኤፍሲን(Umea Fc) በሁለት ዓመት ውል ተቀላቅሏል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከስዊድን 3 ዲቪዝዮን ወደ 2 ዲቪዝዮን(ሱፐር ታታን) ያደጉት ኡምአ ኤፍሲን የ2020 የውድድር ዓመትን ከሁለት ወር በኃላ በሜዳቸው ዳልኩርድን በመግጠም ይጀምራሉ።

ባሳለፍነው ዓመት ከስሪያንስካ ጋር በግሉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ስከንደርቡ(አልባንያ) እና ስሪያንስካ(ስዊድን) ተጨዋች ቢንያም በላይ ሊጠናቀቅ የቀናቶች እድሜ በቀረው የጥር ወር የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት በስዊድን ሁለተኛ ዲቪዝዮን ለሚጫወተው ኡምአ ሊቀላቀል ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...