መነሻ ገጽ ዜናዎች ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግን በመካከለኛ እና ደቡብ ምዕራብ ምድብ ሐ ተቀላቅሎ የነበረው የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ እግር ኳስ ክለብ በበጀት እጥረት ምክንያት ሊፈርስ ከጫፍ መድረሱ እየተነገረ ይገኛል።
የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ክለብ ለቡድኑ ተጨዋቾች እስካሁን
የ3 ወር ደመወዝ እንዳልከፈላቸው እየተነገረ ሲሆን ክለቡና ተጨዋቾቹ በሚለያዩበት ሁኔታ ላይም ከእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ጋር ሁለቱ አካላቶች መነጋገራቸው እና የ3 ወር ደመወዛቸው ሊሰጣቸው እንደሆነም እየተነገረ ይገኛል።
የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ክለብ መፍረሱ ሙሉ ለሙሉ ከተረጋገጠ በህጉ መሰረት ማን ተክቶት ይወዳደራል የፌዴሬሽኑ ህግ የሚመልሰው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...