በኢትዮጵያ ቡና ቤት ድንቅ የውድድር ዓመትን ማሳለፍ የቻሉት አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን በቡናማዎቹ ቤት ለረጅም ጊዜ የሚያቆያቸውን ስምምነት ፈፅመዋል ።
በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ እየተመሩ ብቃታቸውን ዳግም ማስመስከር የቻሉት አቡበከር እና ሚኪያስ በኢትዮጵያ ቡና ቤት እስከ መጪው 2017 የውድድር ዓመት ለመቆየት መስማማታቸው ተገልጿል ።


እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ