ያለፉትን ዓመታት ኢትዮጵያ ቡናን በአምበልነት በመምራት ለቡድኑ ስኬት ትልቅ ሚናን ሲጫወት የቆየው አማኑኤል ዮሐንስ በኢትዮጵያ ቡና ለተጨማሪ አራት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ይፋ ሆኗል ።
አማኑኤል ዮሐንስ ከወራት በፊት ለፋሲል ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ዝውውሩ ከመስከረም 2 በፊት የማይፀድቅ በመሆኑ በይፋ ውሉን በቡናማዎቹ ቤት አራዝሟል ።

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ