መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ቡናማዎቹ ኮከባቸውን ለማቆየት ተስማሙ !
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቡናማዎቹ ኮከባቸውን ለማቆየት ተስማሙ !

አጋራ
አጋራ

 

ያለፉትን ዓመታት ኢትዮጵያ ቡናን በአምበልነት በመምራት ለቡድኑ ስኬት ትልቅ ሚናን ሲጫወት የቆየው አማኑኤል ዮሐንስ በኢትዮጵያ ቡና ለተጨማሪ አራት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ይፋ ሆኗል ።

አማኑኤል ዮሐንስ ከወራት በፊት ለፋሲል ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ዝውውሩ ከመስከረም 2 በፊት የማይፀድቅ በመሆኑ በይፋ ውሉን በቡናማዎቹ ቤት አራዝሟል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...