በ2012 ከቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬድዋ ከተማን የተቀላቀለው ፍሬዘር ካሳ ዘንድሮ ኮንትራቱ የተጠናቀቀ ሲሆን ከክለቡ ጋር ባደረገው ስምምነት ለአንድ አመት በክለቡ ለመቆየት ተስማምቷል።
ክለቡ የነባር ተጫዋቾችን ውል በማራዘም እንዲሁም አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ ሲሆን ከዚህ በፊትም የጋናዊውን ሪችሞንድ አዶንጎን ጨምሮ የበረከት ሳሙዔል እና የግብ ጠባቂውን ፍሬው ጌታሁን ውል ማራዘሙ ይታወሳል።
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ