መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእዳማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች መካካል የእርቀ ሰላም ስነርዓት ተካሄደ
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

በእዳማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች መካካል የእርቀ ሰላም ስነርዓት ተካሄደ

አጋራ
አጋራ

ባለፋት ዓመታት ሁለቱ ቡድኖች በሚገናኙበት ጊዜ እየተለመደ የመጣውን የስፖርታዊ ጨዋነት ጉድለትን ለማስቀረት ታስቦ በእዳማ እበበ በቂላ ስታድየም የሀገር ሽማሌዎች፣የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጅራ ና የሁለቱ ክለብ አመራር ተወካዮች እንዲሁም ደጋፊዎች በተገኙበት የእርቀ ሰላም ስነ-ስርዓት ተካሂዷል።

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች ከ አዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች የእርስ በርስ ወዳጅነትን የማጠንከር፣ ያለፉ ችግሮችን የመፍታትና እርቅ ፕሮግራም በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም፣ የሁለቱ ክለብ ደጋፊዎችና አመራሮች፣ አባ ገዳዎች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት ተካሄደ።

“በሁለቱ ክለቦች መካከል ቀድሞ የነበረውን መልካምና የጠነከረ ግንኙነት ጥቃቅን በሚባሉ ምክንያቶች እና ስህተቶች ደፍርሷል። ይህን የደፈረሰውን ሰላም በአዲስ መንፈስ ለማጥራት፣ ለማስቀጠልና ለሌሎች ክለቦች ዓርዓያ ለመሆን ያስችል ዘንድ ሁላችንም ኃላፊነት መወጣት አለብን፤ እግር ኳሳችን በደጋፊዎች ሁከት መበጥበጥ የለበትም።”
የሚሉ መልዕክቶች በፕሮግራሙ ላይ ተላልፈዋል።

source- የቅዱስ ጊዮርጊስ ይፋዊ ገፅ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...