መነሻ ገጽ Uncategorized በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊጉ አዳማና ደደቢት ድል ቀንቷቸዋል
Uncategorizedየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊጉ አዳማና ደደቢት ድል ቀንቷቸዋል

አጋራ
አጋራ

12ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ቀጥለው ውለዋል።

አዲስ አበባ ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ተጫውተው ያለምንም ጎል አቻ ተለያይተዋል። ክልል ላይ ደግሞ ወልድያ ከተማ በአዲሱ ዘመናዊ ስታዲየም ሃዋሳ ከተማን አስተናግዶ 2 ለ 1 ማሸነፍ ችሏል።

ከሜዳው ውጭ ወላይታ ዲቻን የገጠመው አዲስ አበባ ከተማ ደግሞ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ይርጋለም ላይ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 1 ለ 0፥ እንዲሁም አዳማ ላይ አዳማ ከተማ አርባ ምንጭ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፈዋል።

ጎንደር ላይ ደደቢትን ያስተናገደው ፋሲል ከተማ ደግሞ በደደቢት 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል። ድሬዳዋ ላይ የተደገረው የድሬዳዋ ከተማና የመከላከያ ጨዋታ አንድ እኩል በሆነ ውጤት ተጠናቋል። አዳማ ከተማ በ24 ነጥቦች ሲመራ ደደቢት በ23 እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊስ ደግሞ በ21 ነጥቦች ይከተላል።

ነገ በ10 ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባቡናን በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናግዳል;;

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 12ኛ ሳምንት

ቅዳሜ ጥር 13 ቀን 2009
img_20170103_181317

FT
ፋሲል ከተማ
0-1
ደደቢት

Goal 84’ሽመክት ጉግሳ

FT
አዳማ ከተማ
2-1
አርባምንጭ ከተማ

Goal8′ Goal17′ ሱራፌል ዳኛቸው Goal9′ አንድነት አዳነ

FT
ሲዳማ ቡና
1-0
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Goal 60’ላኪ ሳኒ
FT
ወላይታ ድቻ
0-1
አዲስ አበባ ከተማ

Goal25’ሀይሌ እሸቱ

FT
ወልዲያ ከተማ
2-1
ሀዋሳ ከተማ

Goal57’አዳሙ መሀመድGoal 90+3’ጫላ ድሪባ Goal66′ ጃኮ አረፋት

FT
ድሬዳዋ ከተማ
1-1
መከላከያ

Goal86′ በረከት ይሳቅ Goal 79’ቴዎድሮ ታፈሰ

FT
ኢትዮጵያ ቡና
0-0
ኢትዮ-ኤሌትሪክ

እሁድ ጥር 14 ቀን 2009

10:00
ቅዱስ ጊዮርጊስ
ጅማ አባቡና

የደረጃ ሰንጠረዥ

ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሲዳማ ቡና ቡድን መሪ ታገደ

በዮሴፍ ከፈለኝ የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የቡድን መሪው የቀድሞው ዳኛ ዕግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...