መነሻ ገጽ ዜናዎች በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ምክንያት ይቋረጣል ተብሎ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መቼ እንደሚካሔድ ታውቋል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ምክንያት ይቋረጣል ተብሎ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መቼ እንደሚካሔድ ታውቋል።

አጋራ
አጋራ

 

ካፍ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የአህጉር አቀፍ ውድድሮችን የሰረዘ ሲሆን በዚህ ውድድር ምክንያት ለ 21 ቀናት ይቋረጣል ተብሎ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መጋቢት 12 እና13 የአስራ ስምንተኛ ሳምንት የሚካሔድ ይሆናል።

በዚህም መሰረት ቅዳሜ መጋቢት 12 ሲጀመር መርሀ ግብሮችን ወደ እናንተ አድርሰናል ::

9:00ድሬድዋ ከተማ ከ ሐዲያ ሆሳና

9:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ሐዋሳ ከተማ

9:00 ሲዳማ ቡና ከ ጂማ አባ ጅፋር

9:00 ወልዋሎ ከ ስሑል ሽረ

9:00 ፋሲል ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ

9:00 አዳማ ከተማ ከ ሰበታ ከተማ

10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ዲቻ

እሑድ መጋቢት 13

10:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ መቐለ 70 አንደርታ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...