መነሻ ገጽ ዜናዎች በሀገራዊ ስፖርት ሪፎርም ዙሪያ ለስፖርት ጋዜጠኞች ግንዛቤ ለመፍጠር የሚረዳ ውይይት በቢሾፍቱ ጀምሯል
ዜናዎች

በሀገራዊ ስፖርት ሪፎርም ዙሪያ ለስፖርት ጋዜጠኞች ግንዛቤ ለመፍጠር የሚረዳ ውይይት በቢሾፍቱ ጀምሯል

አጋራ
አጋራ

በኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት በሀገራዊ የስፖርት ሪፎርም ዙሪያ ለስፖርት ጋዜጠኞች ግንዛቤ ለመፍጠር በቢሾፍቱ ቶሚ ኢንተርናሽናል ሆቴል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።

 

በአሁን ሰዓት የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር እና የስፖርት ሳይኮሎጂ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ስለሺ የጥናታዊ ጽሁፍ ገለጻ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

በመቀጠል የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር እና የፊዚካል ፊትነስ ባለሙያ የሆኑት ዶ/ር ዘር በቀለ ተጨማሪያ ጥናታዊ ጽሁፍ የሚያቀርቡ ይሆናል።

እንዲሁም የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እቅድ እና በጀት ባለሙያ ለ10 ዓመታት የሚረዳ መነሻ የስፖርት ሪፎርም እቅድ የሚያቀርቡ ሲሆን፤ በመቀጠል አጠቃላይ ውይይት በቀረቡት ጽሁፎች ላይ ይካሄዳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...