የውጪ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊዘጋ ሁለት ቀናት እየቀሩት የውጪ ተጫዋቾችን ወደ ክለቦቻቸው ያመጡ የኘሪሜየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ ቡድኖች አለማቀፉን የዝውውር ቴክኖሎጂ ሲስተም (TMS)ን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በመገኘት የማጠናቀቅ ስራ ላይ ተጠምደዋል።
ፈረሰኞቹም በዛሬው እለት የኬኒያ ብሔራዊ ቡድን እና የተስካር ግብ ተጠባቂ የሆነውን የ31 ዓመቱ ፖትሪክ ማታሲን የመሀል እና የቀኝ መስመር አጥቂ የሆነውን የ26 ዓመቱ የቶጎ ብሄራዊ ብድን እና የቶጎ ፖርት ክለብ ተጫዋች የሆነውን ኢሲፋ ቡሩሀና እና ጋናዊው የ23 ዓመት የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነውን ካሲው ታይተስ ግሎቨርን አስፈርሟል።
ፎቶ © የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ይፋዊ ገፅ
አስተያየት ይስጡ