መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 የውጪ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 የውጪ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

የውጪ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊዘጋ ሁለት ቀናት እየቀሩት የውጪ ተጫዋቾችን ወደ ክለቦቻቸው ያመጡ የኘሪሜየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ ቡድኖች አለማቀፉን የዝውውር ቴክኖሎጂ ሲስተም (TMS)ን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በመገኘት የማጠናቀቅ ስራ ላይ ተጠምደዋል።

ፈረሰኞቹም በዛሬው እለት የኬኒያ ብሔራዊ ቡድን እና የተስካር ግብ ተጠባቂ የሆነውን የ31 ዓመቱ ፖትሪክ ማታሲን የመሀል እና የቀኝ መስመር አጥቂ የሆነውን የ26 ዓመቱ የቶጎ ብሄራዊ ብድን እና የቶጎ ፖርት ክለብ ተጫዋች የሆነውን ኢሲፋ ቡሩሀና እና ጋናዊው የ23 ዓመት የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነውን ካሲው ታይተስ ግሎቨርን አስፈርሟል።

ፎቶ © የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ይፋዊ ገፅ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...