መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወሳኝ ተጫዋቹን በቶሎ ያገኛል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወሳኝ ተጫዋቹን በቶሎ ያገኛል

አጋራ
አጋራ

 

በ 14ኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጎንደር ላይ ባደረጉት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ወቅት በተደጋጋሚ ጊዜ የተጎዳው ጋዲሳ መብራቴ ወዲያውኑ ወደ ጎንደር ሆስፒታል ተወስዶ መታከሙ አይዘነጋም ፡፡

 

አዲስ አበባ ከተመለሰ በኋላም የMRI ምርመራ ተደርጎለት ጉዳቱ አሳሳቢ እንዳልሆነ እና ከሁለት ሳምንታት በኋላ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ ታውቋል::

ጋዲሳ መብራቴ በዘንድሮው የውድድር አመት በፈረሰኞቹ ቤት ድንቅ እንቅስቃሴን እያሳየ ሲገኝ ባለፉት የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ለቡድኑ ውጤት የጎላ ሚናን መጫወቱ አይረሴ ነው ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...