መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኣይቮሪኮስታዊ አጥቂን አስፍርሟል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኣይቮሪኮስታዊ አጥቂን አስፍርሟል

አጋራ
አጋራ

 

ሰርቢያዊውን ሰርዳን ዚቮጅሆቭ በዋና አስልጣኝነት የቀጠሩት ፈረሰኞቹ የክረምቱ አምስተኛ ፈራሚያቸውን አይቮሪኮስታዊውን ዛቦ ቴጉይ ዳኒን አድርገዋል።ባሳለፍነው ዓመት አጋማሽ የስዋዚላንዱን ማንዚኒን በመልቀቅ የጋናውን ኣሻንቲ ኮቶኮቶን በ3 ዓመት ውል የፈረመው ዛቦ ቴጉይ ከስምንት ወራት በኃላ ቀዮቹን በመልቀቅ ለቅዱስ ጊዮርጊስ በአንድ ዓመት ውል መፈረሙን የክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ አድሬስ ገልጽዋል።

በርካታ የአጥቂ ስፍራ ተጨዋቾች ያሉት ቅዱስ ጊዮርጊስ ዛቦ ቴጉይን ማስፈረሙን ተከትሎ በቀጣይ ዓመት ቋሚ ተሰላፊ ለመሆን ሚኖረውን ፋክክር ከወዲሁ አጓጊ ያደርገዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...