ኢብራሂም ፎፋና ለፈረሰኞቹ በዛሬው እለት በይፋ ፈርሟል። የ27አመቱ ኮትዲቫራዊው የክንፍ ትጫዋች ከፈረሰኞቹ ጋር ለቀጣይ 2 (ሁለት) ዓመት የሚያቆየውን ፊርማውን አኑሯል።
ተጫዋቹ ከዚህ ቀደም ለኤሴክ ሚሞሳስ፣ ስታዴቱኒዝ ፣ዩኤስ ቤን ጉኤርዳን እና ለኢትዮ ኤሌክትሪክ መጫወት ችሏል።
የሳኦቶሜ እና ፕሪንስፔው አሰልጣኝ ሪካርዶ ሞንሳንቶ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ ? "በመጀመሪያ...
በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...
ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቀድሞው አጋሩ ጋር በድጋሚ ለመጣመር ውይይት አድርጓል። አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስን...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ