መነሻ ገጽ Transfer news ቅዱስ ጊዮርጊስ ናይጄሪያዊ ተጨዋች አስፈርሟል
Transfer newsቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ ናይጄሪያዊ ተጨዋች አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

ናይጄሪያዊው የ26 ዓመት አጥቂ አሌክስ ኦሮትማል የኬኒያውን ኤኤፍሲ ሊዮፓርድ ለቆ በዛሬው ዕለት ለሁለት ዓመት በሚቆይ የውል ስምምነት ቅዱስ ጊዮርጊስን ተቀላቅሏል።

ክለቡ ትላንትና ከቶጎ ከጋና እና ከኬንያ ሶስት ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ጊዮርጊሶች ዛሬ ደግሞ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርሟል። አሌክስ ኦርትማል ለሳምንታት ከፈረሰኞቹ ጋር ደብረዘይት በሚገኘው የይድነቃቸው ተሰማ አካዳሚ ውስጥ ሙከራውን ሲያደርግ ቆይቶ ዛሬ በ1.5 ሚሊዮን የዝውውር ዋጋ ቅዱስ ጊዮርጊስን ተቀላቅሏል።

ፎቶ © የቅዱስጊዮርጊስ የፋዊ ገፅ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

FIFATransfer news

La FIFA lève temporairement l’interdiction de transfert de St. George

L'interdiction de recrutement imposée à Saint George's par la FIFA a été...