መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰርቢያዊውን ሰርዲያን ዚቮንጆቭን በዋና አሰልጣኘት ቀጥሯል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰርቢያዊውን ሰርዲያን ዚቮንጆቭን በዋና አሰልጣኘት ቀጥሯል

አጋራ
አጋራ

 

ከኢንግሊዛዊው ስቲዋርት ሃል ጋር የከተለያዩ በኃላ አሰልጣኝ በማፈላለግ ላይ ተጠምደው የነበሩት ፈረሰኞቹ ሰርቢያዊውን ሰርዲያን ዚቮንጆቭን በዋና አሰልጣኝነት መቅጠራቸውን ዛሬ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አሳውቀዋል።

ከዚህ ቀደም የታንዛንያውን ያንግ አፍሪካን እና የዩጋንዳውን ቪላ ክለብ ማሰልጠን የቻሉት ሰርዲያን በሚቀጥሉት ቀናት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ሚጀምሩ ይሆናል።

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰርዲያን ዚቮንጆቭን መቅጠሩን ተከትሎ በታሪካቸው የቀጠርዋቸውን ሰርቢያውያን አሰልጠኞች ቁጥር ሥስት ማድረስ ችለዋል።ከዚህ ቀደም ፈረሰኞቹ በሰርጂዮቪች ሚቾና በኮንዲክ ዱሳን መመራታቸው ሚታወስ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...