መነሻ ገጽ Transfer news ቅዱስ ጊዮርጊስ ሥስት የውጭ ተጨዋቾችን አሰናብቷል
Transfer newsቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሥስት የውጭ ተጨዋቾችን አሰናብቷል

አጋራ
አጋራ

_________________________________

ለቀጣይ ዓመት ውድድር ቡድናቸውን በማዘጋጀት የተጠመዱት ፒንቶ ኣብዱልከሪም ኒኪማ፣ሪቻርድ ኣፒያ እና ኣማራ ማሌን ኣሰናብቷል።

ላለፋት ሁለት ዓመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ዘንድ ተወዳኝነትን ያገኘው ቡርኪናፎሲያዊው ኣብዱልከሪም ኒኪማ ጊዮርጊስ ቤት መልቀቁ እውን ሊሆን ችሏል።በፒንቶ ቡድን ከኣጥቂ ጀርባ በመሰለፍ የኣሰልጣኙ ኣንደኛ ተመራጭ የነበረው ኒኪማ ክለቡ ሊያቆየው ኣለመፈለጉ ግርምትን የፈጠረ ሆኗል እንዲሁም ኣምና በሁለተኛው ዙር በድኑን የተቀላቀሉት የፊት ኣጥቂዎቹ ኣማራ ኣሊና ሪቻርድ አፒያ ሌሎች ከጊዮርጊስ የተሰናበቱ ተጫዋቾች ናቸው።በጉዳት ብዙም ኣገልግሎት ያልሰጡት ሁለቱ ኣጥቂዎች የጌታነህ ከበደ እና አቤል ያለው መፈረም ተከትሎ በፈረሰኞቹ ቤት ተፈላጊነታቸው ሊቀንስ ችሏል።

ቅዱስ ጊዮርጊስን ላለፋት ሰባት ዓመታት በወጥ ኣቋም እያገለገለ ሚገኘው ግዙፋ ኡጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ሮበርት ኦዱንካራ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር እስከ መስከረም 30 2018 ሚቆይ ኮንትራት ያለው ቢሆንም ጊዮርጊሶች ሊለቅ ይችላል የሚል ስጋት ስላላቸው ዛሬ ከምዕራብ ኣፍሪካ ለሙከራ ግብ ጠባቂ እንደሚያመጡና የተሳካ ሙከራ ሚያሳልፍ ከሆነ ፈረሰኞቹን ሚቀላቀል ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...