መነሻ ገጽ ሽረ እንዳስላሴ ሽረ እንዳስላሴ ኄኖክ ካሳሁንን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ አስፈረመ
ሽረ እንዳስላሴኢትዮ-ኤሌክትሪክየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሽረ እንዳስላሴ ኄኖክ ካሳሁንን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

የክረምት ዝውውርን ዘግይተው የተቀላቀሉት ሽሬ እንዳስላሴ ሄኖክ ካሳሁንን ስድስተኛ ፈራሚያቸው ማድረግ ችለዋል።የመጀመርያ ኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ተሳትፎዋቸውን እሚያደርጉት ሽረ እንዳስላሴ ከቀድሞው የደደቢትና ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ተጨዋች ሄኖክ ካሳሁን ውጪ አምስት ተጨዋቾችን ማስፈረማቸውን እሚታወስ ነው።

የደደቢት ኣካዳሚ ውጤት የሆነው ሄኖክ ደደቢት እያለ አብሮት ከሰራው ከቀድሞ አሰልጣኙ ዳንኤል ፀሃየ ጋር ዳግም እሚገናኝ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...