መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ሽመልስ በቀለ ግብ አስቆጥሯል !
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ሽመልስ በቀለ ግብ አስቆጥሯል !

አጋራ
አጋራ

በግብፅ ሊግ ያለፉትን በርካታ ዓመታት በስኬት መጓዝ የቻለው የዋልያዎቹ ፈርጥ ሽመልስ በቀለ የቡድኑን አሸናፊነት ያጠናከረቸውን ጎል ማስቆጠር ችሏል ።

ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የግብፅ ሊግ የሽመልስ በቀለ ቡድን አል መካሳ ከቀናት በፊት አሰልጣኝኑ የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ ዲድዬ ጎሜዝ ከሰናበተው እስማኤሊያን 4 ለ 1 ባሸነፉበት ጨዋታ ሶስተኛውን ግብ ለቡድኑ አስቆጥሯል ።

ሽመልስ በቀለ በውድድር ዓመቱ ያስቆጠራት የመጀመሪያው ግብም መሆኗ ተገልጿል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...