መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ ሶስት የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ለክለቡ የመልቀቂያ ወረቀት አስገብተዋል
አዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሶስት የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ለክለቡ የመልቀቂያ ወረቀት አስገብተዋል

አጋራ
አጋራ

 

የፊት መስመር አጥቂው ዳዋ ሆቴሳ አማካዩ ከንአን ማርክነህ እና ተከላካዩ ምኞት ደበበ በደሞዝ ችግር ምክንያት ክለቡ እንዲያሰናብታቸው የመልቀቂያ ወረቀት አስገብተዋል።

አዳማ ከተማ ወሳኝ ተጫዋቾቹን ሊያጣ የተቃረበ ይመስላል። የሶስት ወር ደሞዝ ያልተከፈላቸው ሶስቱም ተጫዋቾች የመልቀቂያ ደብዳቤ ለማስገባት እንደምክንያትነት የተገለፀ ሲሆን። ከዚህ ቀደም ክለቡ ከፍተኛ ደሞዝ ተጫዋቾችን እየከፈለ ለማቆየት የፋይናንስ ችግሩ እንደሚያዳግተው ክለቡ የገለፀ መሆኑ ይታወሳል። በዚህም ምክንያት ከተጫዋቾቹ ጋር የመለያየቱ ነገር እርግጥ ያደርገዋል። የክለቡ አመራሮች ባስገቡት የመልቀቂያ ደብዳቤ ተነጋግረው ምላሽ እንደሚሰጣቸው ተነግሯቸዋል። የመጨረሻውን ውሳኔ ተከታትለን ወደ እናንተ የምናደር መሆናችንን ከወዲሁ ለመግለፅ እንወዳለን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...