መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ ሶስቱ የትግራይ ክልል ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ዱባይ ላይ የቅድመ ዝግጅት ጊዜ ሊያሳልፋ ነው
መቐለ 70 እንደርታስሁል ሽረዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየወዳጅነት ጨዋታ

ሶስቱ የትግራይ ክልል ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ዱባይ ላይ የቅድመ ዝግጅት ጊዜ ሊያሳልፋ ነው

አጋራ
አጋራ

ኢትዮ-ነጃሺ ቱር ኤንድ ትራቭል ከትግራይ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ይህ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ሻምፒዮኒ መቐለ 70 እንደርታ፣ስሑል ሽረ ና ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ ተሳታፊ ይሆናሉ።ከኦገስት 26- መስከረም 4 2019 ለ 9 ቀናት በሚቆየው የዝግጅት ጊዜ ሥስቱም ክለቦች በነጃሺ ካፕ ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ያልተለመደው ከሃገር ውጪ የቅድመ ውድድር ዝግጅት በነዚህ ክለቦች መጀመሩ ሊበረታታ ሚገባውና ሌሎች ክለቦችም ሊከተሉት ሚገባ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...