ኢትዮ-ነጃሺ ቱር ኤንድ ትራቭል ከትግራይ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ይህ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ሻምፒዮኒ መቐለ 70 እንደርታ፣ስሑል ሽረ ና ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ ተሳታፊ ይሆናሉ።ከኦገስት 26- መስከረም 4 2019 ለ 9 ቀናት በሚቆየው የዝግጅት ጊዜ ሥስቱም ክለቦች በነጃሺ ካፕ ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ያልተለመደው ከሃገር ውጪ የቅድመ ውድድር ዝግጅት በነዚህ ክለቦች መጀመሩ ሊበረታታ ሚገባውና ሌሎች ክለቦችም ሊከተሉት ሚገባ ነው።
አስተያየት ይስጡ