መነሻ ገጽ ወልቂጤ ከተማ ሶሆሆ ሜንሳህ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ተስማምቷል
ወልቂጤ ከተማዜናዎች

ሶሆሆ ሜንሳህ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ተስማምቷል

አጋራ
አጋራ

 

በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ቡድኑን አንደ አዲስ እያዋቀረ ሚገኘው ወልቂጤ ከተማ ሶሆሆ ሜንሳህን ከሃዋሳ በአንድ ዓመት ውል ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል።

ባሳለፍነው ዓመት ከሃዋሳ ከተማ ጋር ያሳለፈው ቶጋዊው ግብ ጠባቂ የወልቂጤ ከተማ የክረምቱ 17ተኛ ፈራሚያቸው መሆን ችሏል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከተክለማርያም ሻንቆ ጋር አየተፈራረቀ የሀይቆቹን የግብ ክልል የጠበቀው ሜንሳህ መቼ አንደሚጀምር በማይታወቀው የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዲስ አዳጊዎቹን ወልቂጤ ከተማን በልምዱ ሊያግዛቸው አንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...