መነሻ ገጽ ዜናዎች ስይሪያንስካ በቢንያም በላይ ግብ ታግዞ አሸነፈ
ዜናዎች

ስይሪያንስካ በቢንያም በላይ ግብ ታግዞ አሸነፈ

አጋራ
አጋራ

 

በስዊድን ሁለተኛ ሊግ በ14ኛው ሳምንት ከሜዳው ውጪ ትሬሌቦርግስን የገጠመው ስይሪያንስካ በአሕመድ እና ቢንያም ግቦች ታግዞ ማሸነፍ ችሏል።

ለእዲስ ክለቡ ስይሪያንስካ የመጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር የቻለው ቢንያም በላይ ክለቡ ከወራጅነት ስጋት ለመውጣት በሚያደርገው ጥረት ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል።

ከዚህ ቀደም ከሚታወቅበት የመስመር እጥቂነት በተለየ መልኩ የእጥቂ እማካይ ስፍራ ላይ እየተጫወተ ሚገኘው ቢንያም የክለቡ የማጥቃት እንቅስቃሴን እየመራ ይገኛል።

ውጤቱን ተከትሎ ስይሪያንስካ ነጥቡን 15 በማድረስ 12 ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...