መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽረ ጋናዊ አጥቂ አስፈርሟል !
ስሁል ሽረዜናዎች

ስሑል ሽረ ጋናዊ አጥቂ አስፈርሟል !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀ የሁለተኛው ዙር የውድድር አጋማሽ የሚመሩት ሽረዎች ጋናዊን ራሂም ኦስማኑን ማስፍረማቸው ታውቋል ::

ከሳሊፍ ፎፎና ጋር በዝውውር መስኮቱ የተለያዩት ሽረዎች የፊት መስመራቸውን ማጠናከራቸውን ሲቀጥሉ ከዮናታን ከበደ በመቀጠል ራሂም ኦስማኑን ማስፈረም ችለዋል ::

ራሂም ኦስማኑን ከዚህ ቀደም ለዛምቢያው ሀያል ክለብ ዜስኮ ዩናይትድ መጫወት ሲችል በፈረንጆቹ የዝውውር መስኮት የአልጄሪያውን ክለብ በ 10,000 ዶላር ለመቀላቀል ቢስማማም የወረቀት ጉዳዮች ሳይጠናቀቁለት የዝውውር መስኮቱ መዘጋቱን ተከትሎ ስሑል ሽረን ሊቀላቀል ችሏል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...