መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽረ የሥስት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቋል
ስሁል ሽረዜናዎች

ስሑል ሽረ የሥስት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቋል

አጋራ
አጋራ

 

በ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከወራጅነት ለጥቂት የተረፈው ስሑል ሽረ የቀጣይ ውድድር ዓመት ዝግጅቱን ሥስት ተጨዋቾችን በማስፈረም ጀምሯል።

ባለፈው የውድድር ዓመት የግብ ጠባቂ ችግር የተስተዋለበት ስሑል ሽረ ወንድወሰን እሸናፊን ከኢትዮጵያ ቡና እስፈርሟል።የቀድሞው የወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ ወንድወሰን እሸናፊ ባሳለፍነው ዓመት ከኢትዮጵያ ቡና ተቀያሪ ወንበር እየተነሳ እንዳንድ ጨዋታዎችን እካሂዷል።

በተመሳሳይ የተከላካይ መስመራቸውን ለማጠናከር በረከት ተሰማን ከወልዋሎ እብዲ ማሳላቺን ከጋና እስፈርሟል።የወልዋሎ ተከላካይ ክፍልን ከቢንያም ስራጅ ጋር በመፈራረቅ የመራው በርከት በቀጣይ ዓመት በስሑላውያን ማልያ ምንመለከተው ይሆናል።

በ2010 ለመቐለ 70 እንደርታ ፈርሞ ምንም ጨዋታ ሳያደርግ ወደ ሃገሩ የተመለሰውን የተከላካይ መስመር ተሰላፊው እዳሙ ማሳላቺን እስፈርሟል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...