መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽረ ከተጫዋቹ ጋር ተለያየ !
ስሁል ሽረዜናዎች

ስሑል ሽረ ከተጫዋቹ ጋር ተለያየ !

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀ የሚመሩት ስሑል ሽረወዎች ከመስመር ተጫዋቻቸው ጋር መለያየታቸው ተሰምቷል ።

በሊጉ ልምድ አላቸው ከሚባሉ የውጭ ሀገር ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ያስር ሙገርዋ ከክለቡ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል ።

ያለፉትን ዓመታት በስሑል ሽረ ጥሩ ዓመትን ያሳለፈው ያስር ሙገርዋ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ከክለቡ ጋር መለያየቱን ሲያሳውቅ የክለቡን አመራሮች ፣ ደጋፊዎች ፣ ሰራተኞች አመስግኗል ።

ያስር ሙገርዋ በፕርሚየር ሊጉ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ መጫወት ሲችል ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣየቱ አስቀድሞ በደቡብ አፍሪካ ለኦርላንዶ ፓይሬትስ መጫወቱ ይታወሳል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...