መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽረ አክሊሉ ዋለልኝን ከጅማ አባጅፋር አስፈረመ
ስሁል ሽረዜናዎችየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ስሑል ሽረ አክሊሉ ዋለልኝን ከጅማ አባጅፋር አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

በክረምቱ የዝውውር መስኮት በንቃት መሳተፍ የጀመረው ስሑል ሽረ የጅማ እባጅፋር እማካዩን አክሊሉ ዋለልኝን በእንድ ዓመት ውል እስፈርሟል።በሳምሶን አየለ ሚመሩት ስሑል ሽረዎች እክሊሉን ማስፈራማቸው ተከትሎ የክረምቱ ፈራሚዎቻቸው ቁጥር 4 አድርሰዋል።

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከተቀያሪ ወንበር እየተነሳ ለጅማ የተጫወተው አክሊሉ ኳስን መሰረት እድርጎ ለሚጫወተው የስሑል ሽሬ ቡድን ያጠናክራል ተብሎ ይጠበቃል።

በተጨማሪ ስሑል ሽረዎች የረመዳን ናስር፣አብዱሰላም አማን፣ዲሜጥሮስ ወልደስላሴ እና ደሳለኝ ደባሽ ውልን ማራዘም ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...