መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽረ መድኃኔ ብርሐኔን አስፈረመ
ስሁል ሽረዜናዎች

ስሑል ሽረ መድኃኔ ብርሐኔን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

በሳምሶን አየለ ሚመሩት ስሑል ሽረ ወጣቱን የቀኝ ተመላላሽ መድሀንየ ብርሀነን በማስፈረም የክረምቱ ፈራሚዎቻቸውን ቁጥር 10 አድርሰዋል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከታዩት ተስፈኛ ወጣቶች መሀከል በቅድሚያ ሚጠራው መድሀንየ በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙትን ስሑል ሽረን ተቀላቅሏል።ከደደቢት ታዳጊ ቡድን በ2010 ያደገው መድሀንየ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከደደቢት ጋር በግሉ የተሳካ ጊዜ ማሳለፍ ችሏል።

ከቀኝ መስመር ተከላካይነት በተጨማሪ በሁለቱም መስመር መጫወት ሚችለው መድሀንየ ከደደቢት ጋር ለመቆየት ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ከስሑል ሽረ ጠንከር ያለ ጥያቄ መምጣቱ ተከትሎ ከሰመያዊዎቹ ጋር በስምምነት መለያየት ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...