መነሻ ገጽ አፍሪካ ሴራሊዮን ከኢትዮጵያ ጋር ላለባት ጨዋታ ለ35 ተጨዋቾችዋ ጥሪ ኣቀረበች
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዜናዎች

ሴራሊዮን ከኢትዮጵያ ጋር ላለባት ጨዋታ ለ35 ተጨዋቾችዋ ጥሪ ኣቀረበች

አጋራ
አጋራ

ጳጉሜ 4 በሃዋሳ ኢንተርናሽናል ስታድየም ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የምትገጥመው ሴራሊዮን ብሔራዊ ቡድንዋ ለጨዋታው ለመዘጋጀት ለ35 የውጭ ሃገር ተጨዋቾችዋ ጥሪ ኣደርጋለች።በኢንግሊዝ ቻምፒዮንስ ሺፕ ሚጫወቱት የኮቨንትሪ ሲቲው ኣጥቂ ኣሟዱ ባካዮኮ፣የኩዊን ፓርክሬንጀርስ ተከላካይ ኦስማን ካካይ እና የብሪስቶል ሲቲ ግብ ጠባቂ ኣልሃጂ ሴሳይ ለብሄራዊ ቡድኑ ለመጀመርያ ጊዜ ጥሪ ተደርጎላቸዋል።በተጨማሪም በዴንማርክ ሊግ ለኤጂኤፍ ኣርሁስ ሚጫወተው ሙስጠፋ ቡንዱ፣በኤምኤልኤስ(MLS) ለቶሮንቶ ሚጫወተው ኬይ ካማራ፣የኤፍሲ ዙሪክ ተከላካይ ኡማሩ ባንጉራ ለብሄራዊ ቡድኑ ጥሪ ከተደረገላቸው ተጨዋቾች ሚጠቀሱት ናቸው።

የምድብዋ የመጀመርያ ጨዋታ ኬንያን በማሸነፍ የጀመረችው ሴራሊዮን ጻጉሜ 4 በጆን ኬይስተር እየተመራች አብርሃም መብራህቱን ኣዲስ አሰልጣኝ ኣድርጋ የሾመችውን ኢትዮጵያን ይገጥማሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...